በአንድ ወር ዕድሜ ውስጥ አራት ሕጻናት ልጆቻቸውን በወባ ወረርሽኝ መነጠቃቸውን ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት አቶ ለማ ተፈራ፤ በሚኖሩበት የኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭት ባይኖር ኖሮ የልጆቻቸውን ...
(አካዳሚ አዋርድስ) ላይ የምርጥ ፊልም አሸናፊ ሆኗል። አስቂኝና የመረረ የህይወት የተሞላበት የብሩክሊኑ ፊልም ዳይሬክተር ሾን ቤከርን፣ በሆሊውድ ትልቁንና ተደራራቢውን ሽልማት እንዲያገኝ አድርጎታል፡ ...
ኤድሪያን ብሮዲ መሪ ተዋናይ ሆኖ በተጫወተበት ‘ብሩታሊስት በተሰኘው ፊልም ላይ ላሳየው ድንቅ አጨዋወት አሸናፊ በመሆን ለሁለተኛ ጊዜ የዓመቱን ምርጥ ተዋናይነት ክብር ሲጎናጸፍ፤ ሚኪ ማዲሰን "ሞር" ...
በሱዳን፣ በተለይም በዳርፉር ክልል ላይ ተጠናቅሮ የቀጠለው የአየር ድብደባ ሲቪሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። በቻድ፣ አድሬ ከተማ የሚገኘው ዘጋቢያችን ሄነሪ ዊልኪንስ፣ በሱዳን ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች መካከል በቀጠለው ጦርነት ከተፈፀሙ የአየር ጥቃቶች በአንዱ፣ ልጇን ያጣች ስደተኛ አነጋግሮ ዘገባ ...
የእስራኤል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት፤ በእስራኤል እና ሀማስ መካከል የተደረሰው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሊያበቃ የሰዓታት ጊዜ በቀሩት ወቅት፤ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዑክ የሆኑት ስቲቭ ...
"አክብሮት የጎደለው" ሲሉ ከተናገሯቸው በኋላ በመላ አህጉሪቱ የሚገኙ የአውሮፓ መሪዎች ከዩክሬን ጎን ቆመዋል። የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ኃላፊ ካጃ ካላስ ፣ "አኹን ነጻው ዓለም አዲስ መሪ ...
በዩጋንዳ ሁለተኛው የኢቦላ ታማሚ የአራት ዓመት ህፃን ህይወቱ ማለፉን የአለም ጤና ድርጅት፤ የሀገሪቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ገልጿል። ሁኔታው በዩጋንዳ የተረጋገጠ የኢቦላ ሟቾችን አሃዝ አስር ...
ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት ...
በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር አካባቢ በተዋሳኞቹ የዳሰነች ወረዳ እና የቱርካና ወረዳ አርብቶ ዐደሮች መካከል የተከሠተውን ግጭት ተከትሎ፣ የዳሰነች ወረዳ አርብቶ አደሮች ሲአስ ከሚባል መንደራቸው ...
በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ፣ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በደረሰ የመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ የሰሜን ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በዐማራ ክልል የሰሜን ጎንደር ዞን ...
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ባለፈው ታኅሣሥ ወር መጀመሪያ በቱርክ ፕሬዝደንት ረሽፕ ታይፕ ኤርዶዋን አሸማጋይነት የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የኹለቱ ሀገራት ግንኙነት እየተሻሻለ ባለበት ወቅት፣ ወደ ...